በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ደብረፅዮን ስለ ድርደር የሰጡት መግለጫ

ዶ/ር ደብረፅዮን ስለ ድርደር የሰጡት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

ዶ/ር ደብረፅዮን ስለ ድርደር የሰጡት መግለጫ

በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ከፌደራሉ መንግሥት ጋር ለመፍታት የተጀመረው እንቅስቃሴ “ተስፋ ሰጭ ነው” ሲሉ ትግራይ ክልልን በማስተዳደር ላይ የሚገኙት ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ህወሓት የተመሠረተበትን ዕለት ምክንያት በማድረግ በሰጡት መግለጫ ገልፀዋል።

ይሁን እንጂ “እንቅስቃሴው እንቅፋት ገጥሞታል” ሲሉም አክለዋል።

“የማንደራደርባቸው” ሲሉ የገለጿቸው ነጥቦችንም ዘርዝረዋል።

This item is part of
XS
SM
MD
LG