በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤኒሻንጉል ጉምዝ የፀጥታ ችግር ሰዉን ለተረጂነት ዳርጎታል


የቤኒሻንጉል ጉምዝ የፀጥታ ችግር ሰዉን ለተረጂነት ዳርጎታል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የቤኒሻንጉል ጉምዝ የፀጥታ ችግር ሰዉን ለተረጂነት ዳርጎታል

ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ በተደጋጋሚ እየተከሰት ባለው ግጭት፣ ሁከትና አለመረጋጋት ምክንያት 62 ከመቶ የሚሆነውን የክልሉን ነዋሪ ለተረጂነት ሊያጋልጠው እንደሚችል ክልሉ አስታውቋል።

ለሰላሙ ችግር አፋጣኝ ምላሽ ካልተሰጠ ሁኔታው በአጭር ጊዜ ሊባባስና የተረጂው ቁጥር በሁለት ወራት ውስጥ ወደ አሳሳቢ ደረጃ እንደሚያድግ ተነግሯል።

አሁንም ከአራት መቶ ሺህ በላይ ሰው አፋጣኝ የምግብና ሌላም ሰብዓዊ ድጋፍ ፈላጊ መሆኑን የክልሉ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ቢሮ ኃላፊ ተካልኝ ታሲሳ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG