በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ማዕከል ሥራ እንዲፋጠን የአፍሪካሚኒስትሮች ወሰኑ


የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ማዕከል ሥራ እንዲፋጠን የአፍሪካ ሚኒስትሮች ወሰኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00

የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ማዕከል ሥራ እንዲፋጠን የአፍሪካ ሚኒስትሮች ወሰኑ

የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት በዛሬው የሁለተኛ ቀን ውሎው የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ስለመቆጣጠርና በሌሎችም አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ በዝግ ተወያይቷል። ምክር ቤቱ አዲስ አበባ ውስጥ እየተገነባ የሚገኘው የአፍሪካ የበሽታዎች መቆጣጠርያና መከላከያ ማዕከል በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገባ መወሰኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገልፀዋል።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀመኮንን ከቱኒዚያ እና ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ከጉባዔው ጎን ለጎን በተናጠል መወያየታቸውንና ከአባይ ውኃ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ሃገሮቹና የአረብ ሊግ ያራምዷቸዋል ያሏቸውን አቋም እንዲመረምሩና እንዲያስተካክሉ መጠየቃቸውንም ቃል አቀባዩ አመልክተዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪድዮ ዘገባ ያገኛሉ።)

XS
SM
MD
LG