ዋሽንግተን ዲሲ —
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀመኮንን ከቱኒዚያ እና ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ከጉባዔው ጎን ለጎን በተናጠል መወያየታቸውንና ከአባይ ውኃ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ሃገሮቹና የአረብ ሊግ ያራምዷቸዋል ያሏቸውን አቋም እንዲመረምሩና እንዲያስተካክሉ መጠየቃቸውንም ቃል አቀባዩ አመልክተዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪድዮ ዘገባ ያገኛሉ።)