በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከረዩ ውስጥ ሰላማዊ ሰዎችና የፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ


የከረዩ አባ ገዳ ከዲር ሃዋስ ቦሩ
የከረዩ አባ ገዳ ከዲር ሃዋስ ቦሩ

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ከረዩ አካባቢ በክልሉ ልዩ ኃይሎችና ባለሥልጣናቱ ሸኔ በሚሏቸው፤ እራሳቸውን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት እያሉ በሚጠሩት ታጣቂዎች መካከል ሰሞኑን በተፈጠረ ግጭት በህይወትና በአካል ላይ ጉዳይ መድረሱ ተነግሯል።

በፈንታሌ የከረዩ አባ ገዳ አቶ ከዲር ሃዋስ ቦሩ ግድያ ላይ የመንግሥቱ የፀጥታ ኃይሎችና ታጣቂዎቹ እየተወነጃጀሉ ነው።

ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከረዩ ውስጥ ሰላማዊ ሰዎችና የፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00


XS
SM
MD
LG