በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አማራና አፋር ውስጥ እርዳታ እያደረሰ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ


አማራና አፋር ውስጥ እርዳታ እያደረሰ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

አማራና አፋር ውስጥ እርዳታ እያደረሰ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ

አማራና አፋር ክልሎች ውስጥ በጦርነት ምክንያት ለችግር ለተጋለጠ ወደ ሰባት ሚሊዮን የሚጠጋ ሰው እርዳታ ማዳረሱን ፌደራል የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

ከጦርነቱ ተፈናቃዮች የሚበዙት ወደየአካባቢያቸው መመለሳቸውንና ተጎጂዎቹን መልሶ ለማቋቋምም በሁለቱም ክልሎች ውስጥ ብዙ ተቋማት አብረው የሚሠሩባቸው ግብረ ኃይሎች መቋቋማቸውን ኮሚሽኑ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG