በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ክሱ የተነሳው በሰብዓዊነት ነው" ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ


የፍትሕ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ
የፍትሕ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ
በእነ ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል መዝገብ ስር ካሉ ተከሳሾች መካከል ስድስት ግለሰቦች ክሳቸው የተነሳላቸው በሰብዓዊነት መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የፍትሕ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በሰጡት መግለጫ፣ በመዝገቡ የሚገኙ ሌሎች ተከሳሾች የክስ ሂደት እንደሚቀጥል ገልጸዋል፡፡ በአቶ ጀዋር መሐመድና አቶ እስክንድር ነጋ መዝገብ የተከሰሱት ደግሞ ክሳቸው መቋረጡን በመጥቀስ ይህም ለሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ተብሎ የተወሰነ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

/ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/

"ክሱ የተነሳው በሰብዓዊነት ነው" ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00


XS
SM
MD
LG