ባህር ዳር —
የአማራ ክልል መንግሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከፍቷቸው የነበሩ መጠለያ ጣቢያዎችን እየዘጋ መሆኑን አስታውቋል።
እስካሁን ወደ አራት መቶ ሺህ የሚጠጋ ቁጥር ያላቸው ተፈናቃዮች ወደየቀያቸው መመለሳቸውን የክልሉ የአደጋ መከላከልና የምግብ ዋስትና ኮሚሽን ዛሬ ገልጿል።
የአማራ ክልል መንግሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከፍቷቸው የነበሩ መጠለያ ጣቢያዎችን እየዘጋ መሆኑን አስታውቋል።
እስካሁን ወደ አራት መቶ ሺህ የሚጠጋ ቁጥር ያላቸው ተፈናቃዮች ወደየቀያቸው መመለሳቸውን የክልሉ የአደጋ መከላከልና የምግብ ዋስትና ኮሚሽን ዛሬ ገልጿል።