በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው ሰልፍና የነዋሪዎች አስተያየት


በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ እሁድ ጥቅምት 28/2014 ዓ.ም የተካሄደ ሰልፍ
በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ እሁድ ጥቅምት 28/2014 ዓ.ም የተካሄደ ሰልፍ

ዛሬ እሁድ ጥቅምት 28/2014 ዓ.ም ቁጥራቸው እጅግ የበዛ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች አደባባይ ወጥተው ለኢትዮጵያ መንግሥት ድጋፋቸውን ገልፀዋል። በሰልፉ ላይም ለአንድ ወገን ያደላና የተሳሳቱ ዘገባዎችን ሠርተዋል ያሏቸውን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን አውግዘዋል።

((የአዲስ አበባውን ሰልፍ የተከታተለችው ፀሐይ ዳምጠው ዝርዝሩን ታሰማናለች))

በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው ሰልፍና የነዋሪዎች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:22 0:00


XS
SM
MD
LG