በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሃት ትጥቁን ፈትቶ ወደ ትግራይ ካልተመለሰ ድርድር እንደማይኖር የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ


የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስቴር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ቢልለኔ ስዩም
የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስቴር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ቢልለኔ ስዩም

ህወሃት ከአማራና ከአፋር ክልል ሙሉ ለሙሉ ካልወጣና እያካሄደ ያለውን ሁከት እና ጥቃት ሙሉ ለሙሉ ካላቆመ ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ምንም ዓይነት ድርድር ሊካሄድ እንደማይችል ሁለት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ወቅታዊ ጉዳዮች በማስመልከት ዛሬ ለአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትርና ለውጭ መገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስቴር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ቢልለኔ ስዩም ወቅታዊ ጉዳዮች በማስመልከት ዛሬ ለአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትርና ለዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች በኢንተርኔት ላይ በተደረገ ውይይት በሰጡት መግለጫ፤ ህወሃት በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች ጥቃት ለማድረስ እያሴረ መሆኑ ተጨባጭ የደህንነት መረጃ እንደደረሳቸው ገልፀዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/

ህወሃት ትጥቁን ፈትቶ ወደ ትግራይ ካልተመለሰ ድርድር እንደማይኖር የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:31 0:00


XS
SM
MD
LG