በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ አምባሳደር ስለአጎአ ተጠቃሚ ሴቶች


የአሜሪካ አምባሳደር ስለአጎአ ተጠቃሚ ሴቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00

የአሜሪካ አምባሳደር ስለአጎአ ተጠቃሚ ሴቶች

በምጣኔ ኃብት ልማት ያልተራመዱ የአፍሪካ ሃገሮች ከታሪፍ ነፃ በሆነ ንግድ ከገበያዋ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ዩናይትድ ስቴትስ የከፈተችው አጎአ በሚል ምኅፃር የሚጠራው የአፍሪካ የዕድገትና የተጠቃሚነት ዕድል ሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ተቀጥረው የሚሠሩ ሴቶችን ህይወት እየደገፈ መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ዛሬ ተናግረዋል።

አምባሳደር ፓሲ የኢንዱስትሪ ፓርኩንና ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲን ዛሬ ከጎበኙ በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት እንዲጠናከር አገራቸው ቁርጠኛ መሆኗንም ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG