በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለቦረና ዞን የድርቅ ተጎጂዎች ድጋፍ መደረጉ ተገለጸ


ለቦረና ዞን የድርቅ ተጎጂዎች ድጋፍ መደረጉ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00
ለቦረና ዞን የድርቅ ተጎጂዎች እርዳታ በማድረስ ላይ እንደሚገኝ መንግሥት አስታወቀ። አስቸኳይ እርዳታ እንዲያገኙ በዞኑ አስተዳደር ለተለዩ ወደ 100 ሺሕ ለሚጠጉ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሰብል አርዳታ መላኩን የኦሮምያ ክልል አደጋ ሥጋት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ገረሙ ኦሊቃ አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ግለሰቦችም በዞኑ በድርቅ ለተጎዱ ሰዎች ከሁለት ሚሊየን ብር በላይ አሰባስበዋል።
XS
SM
MD
LG