በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ታሊባኖች “ወንጀል የሚፈጽሙ በሽሪያ ህግ ይቀጣሉ” አሉ


ፎቶ ፋይል፦ ምዕራብ አፍጋኒስታን ሄራት ከተማ
ፎቶ ፋይል፦ ምዕራብ አፍጋኒስታን ሄራት ከተማ

በምዕራብ አፍጋኒስታን ሄራት ክፍለ ግዛት የሚገኙ የታሊባን ባለሥልጣናት ትናንት ሰኞ ባወጡት መግለጫ ወንጀል ፈጽመው የተገኙ ወንጀለኞች በሸሪያ ህግ መሠረት እንደሚቀጡ ይፋ አድርገዋል፡፡

የታሊባኑ መግለጫ የመጣው የጠለፋ ክስ የተመሰረተባቸው አራት የታሊባን ተዋጊዎችን ባላፈው ቅዳሜ ህዝብ በሚሰብበብት የከተማ አደባባይ ላይ ሰዎችን በስቅላት ከቀጡ በኋላ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG