በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰሜን ወሎ፣ አጎራባች ዞንና ክልሎች ተፈናቃዮች በደሴ


የሰሜን ወሎ፣ አጎራባች ዞንና ክልሎች ተፈናቃዮች በደሴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00

የሰሜን ወሎ፣ አጎራባች ዞንና ክልሎች ተፈናቃዮች በደሴ

በሰሜን ወሎና በአጎራባች ዞንና ክልሎች ህወሓት ቀሰቀሰው ባሉት ግጭት ሳቢያ ተፈናቅለው ወደ ደሴና አካባቢዋ የመጡ ተፈናቃዮች ከ350 ሽህ ማለፋቸውን የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

የዞኑ ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በተፈናቃዮችና እየተሰጠ ባለው ሰብአዊ ድጋፍ ዙሪያ ለአገር ውስጥና ለውጭ አገራት መገናኛ ብዙኃን ተወካዮች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

በርካታ ተፈናቃዮች የተጠለሉባቸው ት/ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራ በቅርቡ ስለሚጀምሩ ለተፈናቃዮቹ የካምፕ ግንባታ እንደሚያስፈልግም ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG