በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ህወሓት እየፈጸመ ነው ላለችው ተመድ ትኩረት እንዲሰጥ ጠይቀች


የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

የተባበሩት መንግሥታት የህወሓትን ድርጊት በማውገዝ ድምጹን እንዲያሰማ ኢትዮጵያ ማሳሰቧን አስታወቀች።

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ ምክትል ዋና ጸሃፊ ሮዝመሪ ዲካርሎ፣ ድርጅቱ ኢትዮጵያ ካሉባት ፈተናዎች እንድትወጣ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ ስለመሆኑ መግለጻቸውን አንስተዋል፡፡

አሁን ላይ የመንግሥት ዋነኛ ትኩረቶች ከህወሓት ጋር የተያያዘው የሰሜን ኢትዮጵያ ጉዳይ እና ከሱዳን ጋር ያለው የድንበር ውዝግብ መሆናቸውንም ነው ቃል አቀባዩ የተናገሩት፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ ህወሓት እየፈጸመ ነው ላለችው ተመድ ትኩረት እንዲሰጥ ጠይቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00


XS
SM
MD
LG