በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት ሃገራት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል አለች


FILE PHOTO: U.S. Secretary of State Antony Blinken speaks in Washington
FILE PHOTO: U.S. Secretary of State Antony Blinken speaks in Washington
ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት ሃገራት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል አለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:06 0:00


የዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስተር አንተኒ ብሊንከን ሰኞ ዕለት ዓመታዊ የዘር ማጥፋት እና የጭካኔ መከላከል ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱም ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሞባቸዋል የተባሉ ስድስት ተጠቅሰዋል፡፡ ሃገራቱም በርማ በመባል የምትታወቀው ማይናማር፣ ቻይና፣ ኢትዮጵያ ፣ ኢራቅ ሶሪያ እና ደቡብ ሱዳን ናቸው፡፡

ሚኒስተሩ በተጨማሪም ለውጥ ለማምጣት "በዲፕሎማሲ፣ በውጪ ሃገር እርዳታ፣ እውነታውን በማፈላለግ ተልዕኮ፣ በገንዘብ፣ በተሳትፎ ድጋፍ እና ይህን በመስሉ እጃቸን ላይ ባሉ የተቀናጀ ዓለም አቀፍ ተጽእኖ እና ምላሽ መስጠት የሚረዱ ሪፖርቶችን በማውጣትም ባለው ነገር ሁሉ እንጥራለን" ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG