በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት ሃገራት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል አለች


ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት ሃገራት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል አለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:06 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስተር አንተኒ ብሊንከን ሰኞ ዕለት ዓመታዊ የዘር ማጥፋት እና የጭካኔ መከላከል ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱም ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሞባቸዋል የተባሉ ስድስት ተጠቅሰዋል፡፡ ሃገራቱም በርማ በመባል የምትታወቀው ማይናማር፣ ቻይና፣ ኢትዮጵያ ፣ ኢራቅ ሶሪያ እና ደቡብ ሱዳን ናቸው፡፡

XS
SM
MD
LG