በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ስላሉት ተማሪዎች ደህንነት


A general view of the city of Mekelle, Ethiopia, on January 5, 2020. (Photo by EDUARDO SOTERAS / AFP)
A general view of the city of Mekelle, Ethiopia, on January 5, 2020. (Photo by EDUARDO SOTERAS / AFP)

የትግራይ ኃይሎች መቀለ ከተማን ከተቆጣጠሩ በኋላ፤ ልጆቻቸው ትግራይ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ ወላጆች፣ ስለልጆቻቸው ደህንነት እንደተጨነቁ ይናገራሉ፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ያናገራቸው፣ በመቀለ ዩንቨርስቲ ያሉ ተማሪዎች፣ እስካሁን ባለው ጊዜ፣ ደህንነታቸው የተጠበቀ መሆኑን ገልጸዋል። ነገርግን የስልክ እና የባንክ አገልግሎት ባለመኖሩ እንደተቸገሩ ተናግረዋል።

(ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ስላሉት ተማሪዎች ደህንነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00


XS
SM
MD
LG