በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኢትዮጵያ በቀን ግማሽ ሚሊየን በርሜል ውኃ ለጅቡቲ


ከኢትዮጵያ በቀን ግማሽ ሚሊየን በርሜል ውኃ ለጅቡቲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:09 0:00

ኢትዮጵያና ጂቡቲ በድንበር ተሻጋሪ ውሃ ልማትና ኢንቨስትመንት ላይ መከሩ። የኢትዮጵያና ጂቡቲ ከፍተኛ አመራሮች በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን የሚገኘውን የኢትዮ - ጂቡቲ ድንበር ተሻጋሪ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። በፕሮጀክቱ አሉ የተባሉ ክፍተቶች የተገመገሙ ሲሆን የጂቡቲ ባለሃብቶች በሶማሌ ክልል መዋዕለ ነዋያቸውን በሚያፈሱበት ሁኔታ ላይም ምክክር ተደርጓል።

XS
SM
MD
LG