በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሱዳን “በቅድመ ሁኔታ ለመዋዋል” ሃሳብ አቀረበች


የሱዳኑ የውኃ ሀብትና የመስኖ ሚኒስትር ያሲር አባስ
የሱዳኑ የውኃ ሀብትና የመስኖ ሚኒስትር ያሲር አባስ

የሱዳን ውሃ ሃብት ሚኒስቴር፤ኢትዮጵያ በታላቁ የኅዳሴ ግድብ ላይ ድርድር ከቀጠለች ካርቱም ጊዜያዊ ስምምነት ላይ ለመድረስ መስማማቷን ዛሬ ገልጿል።

የአባይ ተፋሰስ የግርጌ ሀገሮች ግብፅና ሱዳን ኢትዮጵያ እየገነባች ባለችው ታላቁ የኅዳሴ ግድብ አገልግሎት ላይ ሁሉም የሚስማማበት ውል እንድትፈርም ሲገፉ መቆየታቸው ይታወቃል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ሱዳን “በቅድመ ሁኔታ ለመዋዋል” ሃሳብ አቀረበች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00


XS
SM
MD
LG