በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ መልዕክት እና የሲኖዶስ ምላሽ


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ፓትርያርኩን አነጋገሩ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ሰሞኑን የሰጡት አስተያየት "የግላቸው እንጂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን የሚወክል አይደለም” ሲል ቅዱስ ሲኖዶስ አስታውቋል።

“ፓትሪያርኩ የሰጡት አስተያየት በቅዱስ ሲኖዶስም ሆነ በቋሚ ሲኖዶስ ውይይት የተደረገበት አይደለም” ሲሉ የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ገልፀዋል።

ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ሰሞኑን በሰጡትና ሾልኮ ወጣ በተባለ አስተያየታቸው

“በትግራይ ተወላጆች ላይ ጅምላ ግድያና የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈፀመ ነው” ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ መልዕክት እና የሲኖዶስ ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00


XS
SM
MD
LG