በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግድያና ጥቃት እንዲቆም የሚጠይቁ ሰልፎች በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች ተካሄዱ


በአማራ ክልል በባሕር ዳር የተደረገ ሰልፍ
በአማራ ክልል በባሕር ዳር የተደረገ ሰልፍ

በባሕር ዳር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ወልደያ፣ ደሴ፣ ሀይቅ እና ሌሎችም ከተሞች ውስጥ ዛሬ በተካሄዱት ሰልፎች ላይ “አማራን ማሳደድ ይቁም፤ በአማራ ላይ እየተፈፀመ ያለው ግድያና መፈናቀል መንግሥትን ሊያሳስበው ይገባል” የሚሉ መፈክሮች ተሰምተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ግድያና ጥቃት እንዲቆም የሚጠይቁ ሰልፎች በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች ተካሄዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:20 0:00


XS
SM
MD
LG