አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ የሀይማኖት አባቶች ዛሬ የኮቪድ-19 ክትባትን ወስደዋል። ኅብረተሰቡ የመከተብ ዕድል ሲያገኝ ክትባቱን እንደሚገባውም ያሳሰቡት የኃይማኖችት አባቶቹ፤ ሕዝቡ ራሱን ከኮሮናቫይረስ እንዲከላከልም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
በኢትዮጵያ የሀይማኖት አባቶች ዛሬ የኮቪድ-19 ክትባትን ወስደዋል። ኅብረተሰቡ የመከተብ ዕድል ሲያገኝ ክትባቱን እንደሚገባውም ያሳሰቡት የኃይማኖችት አባቶቹ፤ ሕዝቡ ራሱን ከኮሮናቫይረስ እንዲከላከልም ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ