በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሀይማኖት አባቶች የፀረ-ኮቪድ 19 ክትባት ወሰዱ


የሀይማኖት አባቶች የፀረ-ኮቪድ 19 ክትባት ወሰዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00

በኢትዮጵያ የሀይማኖት አባቶች ዛሬ የኮቪድ-19 ክትባትን ወስደዋል። ኅብረተሰቡ የመከተብ ዕድል ሲያገኝ ክትባቱን እንደሚገባውም ያሳሰቡት የኃይማኖችት አባቶቹ፤ ሕዝቡ ራሱን ከኮሮናቫይረስ እንዲከላከልም ጥሪ አቅርበዋል፡፡

XS
SM
MD
LG