በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ የምርጫ ጣቢያዎች ጉዳይ ምልልስ ቀጥሏል


በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን የምርጫ ቦርድ በ8 ቀበሌዎች በሚገኙ 30 የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫ ላለማካሄድ ያስተላለፍውን ውሳኔ በመቃወም ሰልፍ ተደረገ።

የኢሳ ጎሳ ኡጋዛዊ ም/ቤትና የሀገር ሽማግሌዎችም ውሳኔውን አውግዘውታል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

በሶማሌ የምርጫ ጣቢያዎች ጉዳይ ምልልስ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:52 0:00


XS
SM
MD
LG