በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ አምባሳደር ትግራይ ነበሩ


አምባሳደር ጊታ ፓሲ
አምባሳደር ጊታ ፓሲ

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ጊታ ፓሲ በትግራይ ክልል ጉብኝት አካሂደዋል።

አምባሳደሯ በቆይታቸው ከክልሉ ጊዚያዊ አስተዳደር ባለስልጣናት፥ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች እና ከርዳታ ድርጅቶች ሃላፊዎች ጋር መወያየታቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የአሜሪካ አምባሳደር ትግራይ ነበሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:55 0:00


XS
SM
MD
LG