በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነጉ አቶ በቴ እስር ጉዳይ

“የፓርቲያችን ቃል አቀባይ አቶ በቴ ኡርጌሳ ታስረዋል” ሲል በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር /ኦነግ/ አስታወቀ።

የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ እንደተናገሩት አቶ በቴ መጋቢት 11 /2013 ዓ.ም በቡራዩ ከተማ ሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስረዋል።

የቡራዩ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለፀው ደግሞ አቶ በቴ በከተማው አልታሰሩም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የኦነጉ አቶ በቴ እስር ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG