በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል የፓርቲዎች ዝግጅት


ባህር ዳር
ባህር ዳር

በኢትዮጵያ በመጭው ለሚካሄደው 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ ባልተሟላ መንገድም ቢሆን የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን እየሰሩ መሆናቸውን የተለያዩ ፓርቲዎች ገለፁ።

ምርጫ ሃገረ መንግሥትን ለመገንባት ወሳኝ ነው መሆኑን ሁሉም ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ይመሰክራሉ። 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ተአማኒና በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያለው እንዲሆንም እየተሰሩ መሆኑን ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአማራ ክልል የፓርቲዎች ዝግጅት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:27 0:00


XS
SM
MD
LG