No media source currently available
በኢትዮጵያ በመጭው ለሚካሄደው 6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ ባልተሟላ መንገድም ቢሆን የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን እየሰሩ መሆናቸውን የተለያዩ ፓርቲዎች ገለፁ።