በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ስለትግራይ


ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ስለትግራይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

በትግራይ ክልል የሚገኙ የጤና ተቋማት በፍጥነት ለአገልግሎት መዘጋጀት አለባቸው ሲሉ የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ፍራንቸስኮ ሮካ ተናግረዋል። አሁን በትግራይ ያለው ሰብአዊ ሁኔታ ከጦርነቱ በፊት አንስቶ የነበሩ ችግሮች ድምር መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ፕሬዝዳንት አቶ አበራ ቶላ ናቸው።

XS
SM
MD
LG