በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል መድኃኒት ለማቅረብ እንደተቸገረ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ


በትግራይ ክልል መድኃኒት ለማቅረብ እንደተቸገረ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

በትግራይ ክልል ለሚገኙ የጤና ተቋማት መድኃኒት ለማቅረብ የፀጥታ ችግር እንቅፋት እደሆነበት የክልሉ የጤና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮውን የመድኃኒት ክፍል አስተባባሪ አቶ ገብረእግዚያብሔር ገብረጊዮርጊስን ያነጋገራቸው መቀሌ የሚገኘው ዘጋቢያችን ጠቁሟል።

XS
SM
MD
LG