No media source currently available
በአማራ ክልል በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ጓንጓ ወረዳ መንግሥት “የጉምዝ ታጣቂዎች ናቸው” ያላቸው በአርሶ አደሮች ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ገልጿል።