በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያውን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር ተጋፍጠዋል


ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያውን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር ተጋፍጠዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በትግራይ ክልል የተነሳውን ግጭት ሸሽተው ወደሱዳን የገቡ በሺዎች የሚቆጥሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ስደተኞች ካምፕ ውስጥ ኮኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር ተጋፍጠዋል፡፡ ምንም እንኳን እስካሁን ድረስ በተጨባጭ የተረጋገጠ የኮቪድ 19 ስርጭት ባይኖርም ስጋቱ ግን አይሏል የአሜሪካ ድምጿ ነባ ሞሄዲን ከሱዳን የስደተኞች ካምፕ የላከችውን ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG