በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ጊዜውን ያልጠበቀ ዝናብ ሊመጣ እንደሚችል ተገለጸ


በትግራይ ክልል ጊዜውን ያልጠበቀ ዝናብ ሊመጣ እንደሚችል ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

ጊዜውን ያልጠበቀ ዝናብ ሊመጣ እንደሚችል የትግራይ ክልል የግብርናና የገጠር ልማት ቢሮ አሳስቧል። የአንበጣ መንጋ ወረርሽኝ ከደረሰባቸው የክልሉ አምስት ዞኖች ደቡባዊ ዞን ከትናንት ጀምሮ ከወረርሽኙ ነፃ መሆኑን አስታውቋል። መንጋው ቀድሞ ባልነበረበት ሰሜን ምዕራብ ዞን ግን ትናንት መታየቱን ቢሮው አክሎ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG