በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ባህር ላይ ህይወታቸው አለፈ


ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ባህር ላይ ህይወታቸው አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

ኢትዮጵያዊያን መሆናቸውን የተገመቱ ስምንት ፍልሰተኞች ዛሬ ጠዋት በጂቡቲ ባህር ላይ ህይወታቸው ማለፉን የዓለምቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት /አይኦኤም/ አስታወቀ። የሞቱት ፍልሰተኞች በህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከየመን ወደ ጂቡቲ ሲመለሱ የነበሩ መሆናቸው ድርጅቱ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG