በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ ለሁለተኛ ጊዜ የተከበረው የኢሬቻ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ


ባለፈው ዓመት መስቀል አደባባይ አካባቢ በተሠራውና “ሆራ ፊንፊኔ” በተሰኘ የኢሬቼ በዓል ማክበሪያ ቦታ
ባለፈው ዓመት መስቀል አደባባይ አካባቢ በተሠራውና “ሆራ ፊንፊኔ” በተሰኘ የኢሬቼ በዓል ማክበሪያ ቦታ

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፈው ዓመት መስቀል አደባባይ አካባቢ በተሠራውና “ሆራ ፊንፊኔ” በተሰኘ የኢሬቼ በዓል ማክበሪያ ቦታ ላይ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ተከበረ።

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፈው ዓመት መስቀል አደባባይ አካባቢ በተሠራውና “ሆራ ፊንፊኔ” በተሰኘውየኢሬቼ በዓል ማክበሪያ ቦታ ላይ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜተከብሯል። በበዓሉ ላይ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣የኃይማኖት አባቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መታደማቸውም ታውቋል።

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት የጥሪ ካርድ በያዙ ውስን ተሳታፊዎች ብቻ በዓሉ መከበሩም ታውቋል። በሌላ በኩል በዓሉ በሰላም መጠናቀቁንም የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቀዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

በአዲስ አበባ ለሁለተኛ ጊዜ የተከበረው የኢሬቻ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:46 0:00


XS
SM
MD
LG