ዋሽንግተን ዲሲ —
ሰልፉን ያዘጋጁት በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ የኦሮሞማኅበረሰብ አባላት ሲሆኑ፤ ከተለያዩ ከተሞች የመጡ ተሳታፊዎችእንዳሉበት ተናግረዋል።
በሰልፉ ላይ ተገኝቶ ተቃውሞውን የተከታተለው የኦሮሚኛ ክፍልባልደረባ ሶራ ሃለኬ ዋሽንግተን ዲሲ ከሚገኘው የኢትዮጵያኢምባሲ ምልሽ ማግኘት እንዳልቻለ ጠቅሶ ያጠናቀረውን ዘገባደረጀ ደስታ ያቀርበዋል፡፡