በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትውልደ - ኢትዮጵያና የኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ


የትውልደ - ኢትዮጵያና የኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ - ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ መንግሥትን የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ ተቃውሞውን ያደረጉት መንግሥት በተለይ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ይደርሳል ያሉትን የመብት ረገጣዎች ለማጋለጥ እንደሆነ ገልፀዋል። ሰልፉን ያዘጋጁት በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት ሲሆኑ፤ ከተለያዩ ከተሞች የመጡ ተሳታፊዎች እንዳሉበት ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG