ዋሽንግተን ዲሲ —
ፕሬዚዳንት ትራምፕ እርሳቸውና ባለቤታቸው በአስቸኳ ወደ ለይቶ ማቆያ እንደሚያስገቡና አስፈላጊውን ክትትል እንደሚያደርጉም ይፋ አድርገዋል።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ቀዳማዊት እመቤት ሜላኒያ ትራምፕ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው በትዊተር ገፃቸው ላይ አስታወቁ።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ እርሳቸውና ባለቤታቸው በአስቸኳ ወደ ለይቶ ማቆያ እንደሚያስገቡና አስፈላጊውን ክትትል እንደሚያደርጉም ይፋ አድርገዋል።