በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል የምርጫ ውጤት እና የወንበር ክፍፍል


(ፎቶ ፋይል: ህወሓት በጥር ወር በቀሌ አካሂዶት የነበረው አስቸኳይስብሰባ)
(ፎቶ ፋይል: ህወሓት በጥር ወር በቀሌ አካሂዶት የነበረው አስቸኳይስብሰባ)

የትግራይ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ምርጫ ወንበር ላላገኙ ፓርቲዎች ያለ ድምፅእንዲሳተፉ 15  ወንበሮች በምክርቤቱ እንዲሰጥ ባለፈው ሳምንት መወሰኑ ይታወሳል።

ይህንን ውሳኔ የትግራይ ነፃነት ፓርቲና አሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተቀብለውታል:: ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ደግሞ “የክልሉን ዴሞክራሲያዊ ሂደት የሚያዳክም ነው በማለት” ተቃውሞታል። ባይቶና ፓርቲ ደግሞ በዚህ ሳምንት መጨረሻ በሚያካሂደው ስብሰባየመጨረሻ አቋሙ እንደሚያሳውቅ ተነግሯል::

(ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

የትግራይ ክልል የምርጫ ውጤት እና የወንበር ክፍፍል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:52 0:00


XS
SM
MD
LG