በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ልደቱ አያሌው በዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ


አቶ ልደቱ አያሌው በዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00

የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ምድብ ችሎት አቶ ልደቱ አያሌው በመቶ ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ወሰነ። ለተከሰሱበት የህገወጥ ጦር መሳሪያ ዝውውር ክስ እና የተከሳሽ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ለማየት ለመስከረም 20/2013 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG