በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክረምት በጣለው ከባድ ዝናብ የደረሱ አደጋዎች - በኢትዮጵያ


ክረምት በጣለው ከባድ ዝናብ የደረሱ አደጋዎች - በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00

በክረምቱ ወራት የጣለው ከባድ ዝናብ ኢትዮጵያ ውስጥ በ580 ሺህ ሰው ላይ የበረታ የኑሮ ጫና መፍጠሩ ተገልጿል። ከሁለት መቶ ሺህ በላይ ሰው መፈናቀሉም ተነግሯል። ጉዳቱ የደረሰው “ከአቅም በላይ በመሆኑ እንጂ ካለመዘጋጀት ወይም ካለመጠንቀቅ አይደለም” ብለዋል ባለሥልጣናት።

XS
SM
MD
LG