በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

55 ኪሎሜትሮችን በአፍሪካዊ የጥበብ ስራዎች ለማድመቅ ስላቀደው መርሐ-ግብር


.
.

ታላቁ የአፍሪካ ጥበብ ሰንደቅ Great African Art Banner የተሰኘው እንቅስቃሴ ለአፍሪካዊያን መነቃቃት እና ብሩህ ተስፋን በስነጥበብ አማካይነት ለመፈንጠቅ በደቡብ አፍሪካዊ እና ዩጋንዳዊ የስነጥበብ ባለሙያዎች አነሳሽነት የተቋቋመ መርሐ ግብር ነው።

መርሐ-ግብሩ በመላው አፍሪካ 55 ኪሎሜትሮች የሚሸፍን ስዕል ስራዎች ለማስተባባር እቅድ ይዟል። ኢትዮጵያዊያንም 1ኪሜ የሚረዝም አውደ ርዕይ ለማዘጋጀት እንቅስቃሴ ጀምረዋል።

ሀብታሙ ስዩም ያነገረው የመርሐ-ግብሩ የኢትዮጵያ አስተባባሪ ሰዓሊ ሰይፉ አበበ ስለ መርሀ-ግብሩ የበለጠ ለመረዳት የሚያግዙ ሀሳቦችን በመቀጠል ያጋራናል።

አፍሪካን ለማስተሳሰር ስላለመው ስነ-ጥበባዊ መርሐግብር- ቆይታ ከሰዓሊ ሰይፉ አበበ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00



XS
SM
MD
LG