በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካን ለማስተሳሰር ስላለመው ስነ-ጥበባዊ መርሐግብር- ቆይታ ከሰዓሊ ሰይፉ አበበ ጋር


አፍሪካን ለማስተሳሰር ስላለመው ስነ-ጥበባዊ መርሐግብር- ቆይታ ከሰዓሊ ሰይፉ አበበ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

ታላቁ የአፍሪካ ጥበብ ሰንደቅ (GREAT AFRICAN ART BANNER ) የተሰኘው እንቅስቃሴ ለአፍሪካዊያን መነቃቃት እና ብሩህ ተስፋን በስነጥበብ አማካይነት ለመፈንጠቅ በደቡብ አፍሪካዊ እና ዩጋንዳዊ የስነጥበብ ባለሙያዎች አነሳሽነት የተቋቋመ መርሐ ግብር ነው። መርሐ-ግብሩ በመላው አፍሪካ 55 ኪሎሜትሮች የሚሸፍን ስዕል ስራዎች ለማስተባባር እቅድ ይዟል። ኢትዮጵያዊያንም 1ኪሜ የሚረዝም አውደ ርዕይ ለማዘጋጀት እንቅስቃሴ ጀምረዋል።

XS
SM
MD
LG