በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል ም/ቤት የበጀትና የዳኞች ሹመትን አፀደቀ


የአማራ ክልል ም/ቤት የበጀትና የዳኞች ሹመትን አፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:10 0:00

የአማራ ክልልን በተለያዩ ጊዜያት እንዲተራመስ ያደረጉ ከሌላ ቦታ የመጡ ሳይሆን የክልሉ ተወላጅ የሆኑ፤ አጀንዳ ተቀባይ ቅጥረኞች ናቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለፁ። የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫም የእነዚህን ቅጥረኞች ተልዕኮ ማክሸፍ ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG