በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እስረኞችን ጎበኝቷል


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እስረኞችን ጎበኝቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00

የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከአርቲስት ሀጫሉ ግድያ ወዲህ በተለያዩ ምክንያቶች በአዲስ አበባ የታሰሩ የፖለቲካ እሰረኞችንና ጋዜጠኞችን በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ስር በሚገኝ የታሳሪዎች ማቆያ ቦታ ድረስ በመሄድ የጎበኝዋቸውና በርካታዎቹንም ያነጋገሯቸው መሆኑን ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ እነ አቶ ጅዋር መሃመድ፣ በቀለ ገርባ፣ እስክንድር ነጋ የመሳሰሉት ይገኙበታል፡፡

XS
SM
MD
LG