በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮቪድ ሳቢያ እየጨመረ የመጣው ያለእድሜ ጋብቻ ጉዳይ


በኮቪድ ሳቢያ እየጨመረ የመጣው ያለእድሜ ጋብቻ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00

የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ትምህርት ቤቶች ከተዘጉ በኋላ፥ የታዳጊ ሴቶች ያለዕድሜ ጋብቻ እና ጾታዊ ጥቃት ጨምሯል፡፡ በተለይም በቅርቡ የአማራ ክልል ያወጣው መረጃ ይህንኑ ያጠናከራል፡:  ይህንን በተመለከተ ጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ በሚል ዓላማ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማሕበር ባለፈው ቅዳሜ የድረገጽ ውይይት (ዌቢናር)አሰናድቶ ነበር፡፡  ኤደን ገረመው ውይይቱን ተከታተላ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡

XS
SM
MD
LG