በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ በቀጣይ ግንቦት ወር 21ሺ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ሊጠቁ ይችላሉ


በኢትዮጵያ በቀጣይ ግንቦት ወር 21ሺ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ሊጠቁ ይችላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ በመጪው ግንቦት ወር ከ 21 ሺ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርሰባቸው እንደሚችል የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገልጿል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም 19 ሺ ያህሉ ከመኖሪያቸው ሊፈናቀሉ ይችላሉም ተብሏል፡፡ የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ደበበ ዘውዴ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡

XS
SM
MD
LG