በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባልደራስ በባህር ዳር ከተማ


ባልደራስ በባህር ዳር ከተማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00

በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ ጊዜያዊ የዕውቅና የምስክር ወረቀት ያገኘው "ባልደራስ ለዕውነተኛ ዴሞክራሲ ፖርቲ" በቀጣዩ ሀገርቀፍ ምርጫ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ሙሉ በሙሉ አሸንፋለሁ” ብሏል ለደጋፊዎቹ። የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ እስክድር ነጋ ባህር ዳር ከተማ ላይ ደጋፊዎቻቸውን ሰብስበው አነጋግረዋል።

XS
SM
MD
LG