በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቡራዩ ድምፃዊያን በፀጥታ አስከባሪዎች ተደብድበዋል ሲሉ ድምፃውያኑ ከስሱ


በቡራዩ ድምፃዊያን በፀጥታ አስከባሪዎች ተደብድበዋል ሲሉ ድምፃውያኑ ከስሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:50 0:00

በቡራዩ ከተማ ገፈርሳ ቀበሌ በተለምዶ ፀርሃ ፅዮን ተብሎ የሚጠራ አካባቢ ቅዳሜ የካቲት 7/2012 ዓ.ም. “ግጭት ተነስቶ የኖርዌይ ዜግነት ያላትን ሀዊ ቀነኒን ጨምሮ ሌሎችም ድምፃዊያን በፀጥታ አስከባሪዎች ተደብድበዋል” ሲሉ ድምፃውያኑ ከስሰዋል። ይህ ግጭት የተከሰተው በአንድ ሆቴል ምረቃ ሥነ-ስርዓት ላይ መሆኑ ነው የተገለፀው።

XS
SM
MD
LG