በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምዕራብ ወለጋ የፀጥታ ስጋት እና የአምነስቲ መግለጫ


አምነስቲ
አምነስቲ

“ሰብዓዊ መብትትን የሚጥሱ ሰዎች ላይ ለምን እርምጃ ተወሰደ? የሚል ተቃውሞ ማሰማት እጅግ አሳዛኝ ነው” - አቶ ታዬ ደንዳአ

ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋም አምነስቲ ኢንተርናሽናል በምዕራብ ኦሮሚያ ሕግና ሥርዓትን ያልተከተለ የጅምላ እስር እየተፈፀመ ነው ሲል መንግሥትን ወቀሰ።

የኦርሚያ ክልል በበኩሉ ፤ የሰዎችን ሰብዓዊ ክብር በሚያዋርድ ሁኔታ የሰብዓዊ መብትን የሚጥሱ ሰዎች ለሕግ እንዲቀርቡ በመገፋፋት ፋንታ መንግሥት እርምጃ ሲወስድ “ለምን እርምጃ ተወሰደ?” የሚል ተቃውሞ ማሰማት እጅግ አሳዛኝ ነው - የሚል ምላሽ ሰጥቷል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

የምዕራብ ወለጋ የፀጥታ ስጋት እና የአምነስቲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:07 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG